31/05/2025
▮ #የእንኳን መልዕክት!
⨳⨳⨳
ብፁዕ አባታችን አቡነ አብርሃም በነበርዎ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅነት ታላቅ የሥራ ኃላፊነት ላይ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ህልውና ላደረጉት በጎ አስተዋጽኦ ቅድስት ቤተክርስቲያን ታመሰግንዎታለች!🙏
የገዳማችን ሰንበት ትምህርት ቤትም ወደ መንበረ ጵጵስናዎና ወደ ናፉቂው ህዝብዎ እንኳን በደህና መጡ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልጻል።
የደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ሰንበት ት/ቤት-ባሕር ዳር!
✨✨✨
[ደብረ ብሥራት ሚዲያ]-ባሕር ዳር
ግንቦት 23/2017 ዓ.ም
👇
(ይወዳጁን!)
https://linktr.ee/debirebiseratmedia19